ዲቮሽ 293/07፥ ማክሰኞ፥ ሰኔ 23/07 ዓ/ም
(በፓ/ር ተስፋሁን ሐጢያ)
(በፓ/ር ተስፋሁን ሐጢያ)
ግብረሰዶማዊነት – የማይረባ አዕምሮ ውጤት #1
እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው (ሮሜ 1፡28)
ከሣምንታት በፊት አየርላንድ 62% በሆነ ሕዝበ ውሳኔ ግብረሰዶማዊነት የሀገሯ ሕገመንግሥታዊ መብት በማድረግ ያጸደቀችውን ዜና አድምጠን ሳናበቃ፣ ሰሞኑን ደግሞ ታላቋ ሀገር አሜሪካ ግብረሰዶማዊነት በመላ ሀገሪቱ ውስጥ ሕገመንግሥታዊ እንዲሆን አጽድቃለች፡፡ ይህን ተከትሎ ከመላው ዓለም ዘንድ የድጋፍና ተቃውሞ አስተያየቶች እየተሰጡ ነው፡፡
ወገኖች ሆይ፣ ዓለማችን በትልቅ ትኩሳት ቀልጣ ልትጠፋ ደርሳለችና በዚህ ልንደነቅ አይገባም፡፡ ግብረሰዶማዊነት በሀገር ደረጃ ሕጋዊ ከሆነባቸው ሀገሮች አሁን አሜሪካ 15ኛዋ ሀገር ትሁን እንጂ፣ ሌሎችም በርካታ ሀገሮች ሕጉን በመወሰኛ ምክር ቤቱ ጠረጴዛ ላይ ወረፋ አስይዘው ቀን እየጠበቁ ያሉ በርካታ ናቸው፡፡ በሀገራችንም ኢትዮጵያ በመወሰኛ ምክር ቤቱ ጠረጴዛ ላይ ይኼ ጥያቄ ወረፋ ይዞ ይኑር አይኑር የማውቀው ነገር ባይኖርም፣ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች የግብረሰዶማዊያን ክለቦች የመኖራቸው እውነታ ከሐሜት ባለፈ ደረጃ ሲወራለት ቆይቷል፡፡
ይኼ ችግር በዓለም ደረጃ እያሳየ ከመጣው ፈጣን የሆነ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም አጋንንታዊ ጫና ሲታይ፣ በቅርብ ዓመታት በመላው የዓለም ሀገሮች ተቀባይነት የሚያገኝ ይመስላል፡፡ ስለሆነም፣ የዓመታት ጉዳይ ይሁን እንጂ ኢትዮጵያም ግብረሰዶማዊነትን በውዷ ሳይሆን በግዷ ተቀብላ በሕገመንግሥት የምታጸድቅበት ዘመን ሩቅ አይመስልም፡፡
ወገኖች ሆይ፣ ግብረሰዶማዊነት በመጽሐፍ ቅዱሳዊ እይታ ምንድነው? ግብረሰዶማነት ማለት ‹‹የማይገባውን ነገር እንዲያደርግ ተላልፎ የተሰጠ የማይረባ አእምሮ›› ማለት ነው፡፡ ይህ አእምሮ የሚፈጠረው እግዚአብሔር ለሰዎች ሊታወቅ እየፈለገና እየቀረበ ነገር ሰዎች እርሱን ለማወቅ ባለመውደድና ባለመፈለግ የሚከሰት አደጋ ነው፡፡ ይህን ሐሳብ በምሣሌ ላስረዳ፡፡
አንድ በሽተኛ ከታመመ ታክሞ መዳን ይገባዋል፡፡ ይህን ሕክምና ባልፈለገና ባልወደደ መጠን በሽታው ወደ ካንሰር ይቀየራል፡፡ ግብረሰዶማዊነት ከበሽታ ያለፈ የሰውን ስነልቦና ወደ እንስሳነት የሚቀይር ካንሰር ነው፡፡ የሰው ዓይነምድር መብላትን ጨምሮ ግብረሰዶማዊያን ሲያደርጓቸው የሚታዩት እጅግ ቀፋፊና ዘግናኝ የሆኑ ድርጊቶች ይህን እውነታ የሚያሳዩ ናቸው፡፡ ግብረሰዶማዊያን የተቃራኒ ጾታ ግንኙነት የሚጠሉ ቢሆንም፣ ነገር ግን በሚገርም ሁኔታ እናት ከወንድ ልጅዋ ጋር፣ አባት ከሴት ልጁ ጋር፣ ወንድም ከእህቱ ጋር የሚያደርገውን የግብረሥጋ ግንኙነት ያበረታታሉ፡፡ ሴቶቹ ከወንድ ውሾች ጋር፣ ከወንድ ፈረሶችና ከወንድ አህዮች ጋር የሚያደርጉትን የግብረሥጋ ግንኙነት ያበረታታሉ፡፡ ወንዶቹም ከሴት ውሾች ጋር፣ ከሴት ፈረሶችና አህዮች ጋር የሚያደርጉትን የግብረሥጋ ግንኙነት ያበረታታሉ፡፡ ይህም ከተፈጥሮ ሕግጋትና ሥርዓት ጋር ያላቸውን ጥላቻ ያሳያል፡፡
ወገኖች ሆይ፣ ግብረሰዶማዊያን፣ የተቃራኒ ጾታ ግንኙነት የሚጠሉ ቢሆንም፣ አንዲት ሴት በአንድ ጊዜ ከሶስትና አራት ወንዶች ጋር የምታደርገውን የግብረሥጋ ግንኙነት ያበረታታሉ፡፡ ግብረሰዶማዊያን፣ የተቃራኒ ጾታ ግንኙነት የሚጠሉ ቢሆንም፣ ነገር ግን በሕዝብ አደባባዮችና በየመንገዱ ወንዶች ከሴቶች ጋር የሚያደርጉትን ከባሕልና ሥርዓት ያፈነገጠ ዝሙት እንዲደረግ ያበረታታሉ፡፡ ይህም ከተፈጥሮ ሕግጋትና ሥርዓት ጋር ያላቸውን ጥላቻ ያሳያል፡፡
ወገኖች ሆይ፣ ግብረሰዶማዊያን፣ የተቃራኒ ጾታ ግንኙነት የሚጠሉ ቢሆንም፣ ነገር ግን ሁለት ወንዶች ሚስቶቻቸውን ተቀያይረው፣ አንድ ቤትና አንድ አልጋ ላይ መዘሞትን ያበረታታሉ፡፡ ግብረሰዶማዊያን፣ የተቃራኒ ጾታ ግንኙነት የሚጠሉ ቢሆንም፣ ነገር ግን ወንዶች ሚስቶቻቸውን አስይዘው ወይንም አከራይተው ቁማር እንዲጫወቱባቸው ያበረታታሉ፡፡ ግብረሰዶማዊያን፣ የተቃራኒ ጾታ ግንኙነት የሚጠሉ ቢሆንም፣ ነገር ግን ወንዶች ሴት ሕጻናትን አስገድደው እንዲደፍሩ ያበረታታሉ፡፡ ይህም ከተፈጥሮ ሕግጋትና ሥርዓት ጋር ያላቸውን ጥላቻ ያሳያል፡፡
ወገኖች ሆይ፣ እነዚህ ነገሮች በኢትዮጵያ ውስጥም በኅቡዕ እየሆኑ ናቸው፡፡ አስቡት እስቲ
በምዕራቡ ዓለም ሴቶች ወንድ ውሾችን ለመግዛት የሚመርጡበትና ከሰው በላይ ከአቅም በላይ ሲንከባከቧቸውና ሲወዷቸው የምናይበት ምክንያት፣ ወንዶች ሴት ውሾችን ለመግዛት የሚመርጡበት ምክንያትና ሩቅ መንገድ ሲሄዱም ይዘዋቸው ለመሄድ የሙጥኝ የሚሉበት ምክንያት የጤና ነው?
በምዕራቡ ዓለም ሴቶች ወንድ ውሾችን ለመግዛት የሚመርጡበትና ከሰው በላይ ከአቅም በላይ ሲንከባከቧቸውና ሲወዷቸው የምናይበት ምክንያት፣ ወንዶች ሴት ውሾችን ለመግዛት የሚመርጡበት ምክንያትና ሩቅ መንገድ ሲሄዱም ይዘዋቸው ለመሄድ የሙጥኝ የሚሉበት ምክንያት የጤና ነው?
ወገኖች ሆይ፣ እስኪ በዚህ ዲቮሽን ላይ የሚሰማችሁን አስተያየት ስጡበት? ከሰማችሁትና ካነበባችሁት አካፍሉ? ስለግብረሰዶማነት ያለዎትን አቋም ያንጸባርቁ?
No comments:
Post a Comment